በሊብያ በስደተኞች ማቆያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሁኔታ
Your browser doesn’t support HTML5
በሊብያ ጂዲኤፍ በሚባል በጊዜያዊ የስደተኞች ማቆያ ካምፕ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ይረዳቸው የነበረዉ የዓለምቀፉ የስደተኞች ድርጅት/አይኦኤም/ የተገን ጠያቂነት መብታቸዉን ከልክሎ ከካምፑ እያባረራቸዉ መሆኑን ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5