የኢትዮጵያ ሚቲኦሮሎጂ ኤጀንሲ ስለ በልጉ ይናገራል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሚቲኦሮሎጂ ኤጀንሲ ዌብሣይት - www.ethiomet.gov.et


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሚቲኦሮሎጂ ኤጀንሲ መ/ቤት

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ሚቲኦሮሎጂ ኤጀንሲ ስለ በልጉ ይናገራል



የያዝነው ወቅት ለኢትዮጵያ የበልግ ወራት ጊዜ ነው፡፡

በልጉ እንዴት እየሄደ ነው? ሰዉ ማወቅ ያለበት ጉዳይ ይኖር ይሆን? መጠንቀቅስ የሚያስፈልግባቸው አካባቢዎች አሉ?

በኢትዮጵያ ብሔራዊ ሚቲኦሮሎጂ ኤጀንሲ ሚቲኦሮሎጂስት አቶ ዳዲሞስ ወንድይፍራውን ለቪኦኤ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል፤ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡት፡፡