አንድነት የአመራር ለውጥ አደረገ

  • መለስካቸው አምሃ

በላይ ፈቃዱ - የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ፕሬዚዳንት

ግዛቸው ሺፈራው (ኢንጂነር)፤ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ የቀድሞ ፕሬዚዳንት

Your browser doesn’t support HTML5

አንድነት የአመራር ለውጥ አደረገ

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ፕሬዚዳንት አቶ ግዛቸው ሺፈራው ሥልጣናቸውን በፈቃዳቸው ሲለቅቁ አቶ በላይ ፈቃዱ ወንበራቸውን ተረክበዋል።

በሁለቱ መካከል የአሠራር ዘዴ አለመጣጣም እንደነበረ የፓርቲው ብሔራዊ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ተናግረዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ።