የደቡብ ክልል የፀጥታ ሁኔታ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ በደቡብ ኦሞ ዞን ያንጋቶም ወረዳ በቱርካና በኩል ከኬንያ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ የፀጥታ ኃይል እንደምታሰፍር የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5