በዞን ዘጠኝ ተከሣሾች ላይ ዶሴ የአቃቤ ሕግ ምስክር ተሰማ

  • መለስካቸው አምሃ

ዞን ዘጠኝ

በነሶሊያና ሺመልስ የክስ መዝገብ በተከሰሱት ጋዜጠኛችና የኢንተርኔት አምደኞች ላይ አቃቤ ሕግ ከቆጠራቸው ምስክሮች ዛሬ ተሰሙ፡፡

የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች

Your browser doesn’t support HTML5

በነሶሊያና ዶሴ የአቃቤ ሕግ ምስክር ተሰማ

በነሶሊያና ሺመልስ የክስ መዝገብ በተከሰሱት ጋዜጠኛችና የኢንተርኔት አምደኞች ላይ አቃቤ ሕግ ከቆጠራቸው ምስክሮች ዛሬ ተሰሙ፡፡

ከመካከላቸው አንዳንዶቹ ተከሳሾቹ የአቶ ሌንጮ ለታን የፖለቲካ ድርጅት ማኒፌስቶ በኮምፕዩተሮቻቸው ውስጥ እንደተገኙ መመልከታቸውን ተናግረዋል፡፡

ሌሎች ደግሞ ተከሣሾቹ ቢሮም ሆነ መኖሪያ ቤት ከገበያ ላይ የሚገዙ መፅሔቶችና ጋዜጦችን እንደተመለከቱ ለፍርድ ቤት ገልፀዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን የችሎት ዘገባ ያዳምጡ፡፡