የቤተ እሥራኤላውያን የሥግድ በዓል
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ አይሁዶች /ቤተ እሥራኤላውያን/ በየዓመቱ የሚያከብሩት የሥግድ በዓልን በእያሩሳሌም አክብረዋል። እንደ ቤተ እሥራኤላውያን እምነት የሥግድ በዓል ከጥንታዊ የይሁድ በዓልና ወግ የተወረሰ ከብዙ ሺ ዓመታት ጀምሮ የሚያከበር ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5