“ኢትዮጵያ ከፖለቲካ ለውጡ ወዲህ” - አዲስ መጽሃፍ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ መዋቅራዊ ኃይሎች ሃገሪቱ ለያዘችው የለውጥ ሂደት ፈተና መሆናቸውን ምሁራንና የፖለቲካ ተንታኞ ተናግረዋል። ሃገሪቱ የለውጥ ጉዞ ብትጀምርም መታለፍ ያለባቸውን መሰረታዊ እንቅፋቶች እንዳሉ ጠቁመዋል።