አፍሪካውያን ስደተኞች በእስራኤል
Your browser doesn’t support HTML5
የአስራኤል መንግስት ወደ ሃገሪቱ የገቡትንና ያለ ፈቃድ እየኖሩ የሚገኙትን አፍሪካውያን ስደተኞች በግዳጅ ለማስወጣት ያወጣውን ትዕዛዝ ትላንት ሰርዟል። በተለይም የእስራኤል መንግስት ወንድ ኤርትራውያንና ሱዳናውያን ስደተኞች ያለፍላጎታቸው ወደ ሌላ ሶስተኛ የአፍሪካ ሃገር ለመላክ ያስቀመጠውን ህግ በእስራኤል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል።