አዲስ አበባ —
መንግሥት ለሙስሊሙ ኅብረተሰብ ጥያቄ ሁለገብና አሣታፊ የሆነ ሰላማዊ መፍትሔ በመፈለግ ተግባራዊ እርምጃ እንዲወስድ የስብአዊ መብቶች ጉባዔ - ሰመጉ ጠይቋል።
ሰመጉ ለቁጫ ሕዝብ የማንነት ጥያቄም በሕገ መንግሥቱ አግባብ ምላሽ እንዲሰጠው ጥሪ አቅርቧል ።
በቀረቡት ጥያቄዎች ላይ የመንግሥትን መልስ የተካተተበትን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
መንግሥት ለሙስሊሙ ኅብረተሰብ ጥያቄ ሁለገብና አሣታፊ የሆነ ሰላማዊ መፍትሔ በመፈለግ ተግባራዊ እርምጃ እንዲወስድ የስብአዊ መብቶች ጉባዔ - ሰመጉ ጠይቋል።
ሰመጉ ለቁጫ ሕዝብ የማንነት ጥያቄም በሕገ መንግሥቱ አግባብ ምላሽ እንዲሰጠው ጥሪ አቅርቧል ።
በቀረቡት ጥያቄዎች ላይ የመንግሥትን መልስ የተካተተበትን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡