በኢትዮጵያ የታሪክ ማስረጃ መዛግብት መጥፋታቸውንና እየጠፉ መሆናቸው ተገለፀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ታሪክ እስር ቤት ሳይሆን ት/ቤት እንዲሆን አንድ ዕውቅ የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ አሳሰቡ። በኢትዮጵያ አያሌ የታሪክ ማስረጃ መዛግብት መጥፋታቸውንና እየጠፉ መሆናቸው ተገለፀ።