የአማራ ክልሉ ማኅበረሰብ አቀፍ የጤና መድን ዋስትና

Your browser doesn’t support HTML5

በአማራ ክልል ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እየተተገበረ ያለው የማኅበረሰብ አቀፍ የጤና መድን በተለይ የገጠሩን የኅብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚ እያደረገ እንደሆነ የአሜሪካን ድምፁ ያነጋገራቸው አርሶ አደሮች ገለፁ። ሆኖም ከአሠራር አንጻር የሚያጋጥሙ የታዘቧቸው ችግሮች አሉ ነው።

የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በበኩሉ 14 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድን ተጠቃሚ ማድረጉን አስታውቋል።