ኢትዮጵያ በቡድን ሰባት ስብሰባ መጋበዝ እና ትርጉሙ
Your browser doesn’t support HTML5
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በጣሊያኗ ሲቺሊ በሚካሄደው የቡድን ሰባት ሀገሮች ስብሰባ ላይ እንዲገኙ መጋበዛቸው "የኢትዮጵያ ቦታና ሚዛን ከፍተኛ ደረጃ እያገኘ መሄዱን ያሳያል" ሲሉ ልዩ መልዕክተኛቸው አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5