የኢትዮጵያ እዳ፣ ዩሮ ቦንድ እና ቡድን 20

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ እኤአ በ2014፣ እንደ ፋይናንስ ምንጭና መበደሪያ ይሆናት ዘንድ የ1 ቢሊዮን ዶላር ቦንድ ሸጣለች፡፡ ለሽያጩም በየዓመቱ ከ62 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወለድ ትክፍልበታለች፡፡