የውጭ መገናኛ ብዙሃን ዘጋቢዎች የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመፍታት ጥረት ይደረጋል

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የሮይተርስ የዜና ወኪል የዘገባ ፈቃድ ሰረዘ በሚል የተዘገበው ዜና ትክክል አይደለም ሲል ባለሥልጣኑ አስተባበለ። የውጭ መገናኛ ብዙሃን ዘጋቢዎች የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመፍታት ጥረት እንደሚደረግም ዳይሬክተሩ ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ ገለፁ።