በኢትዮጵያ የጎርፍ ስጋት መኖሩ ተገለፀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በክረምቱ ዝናብ ምክንያት በኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊየን በላይ ሰው ለጎርፍ ሊጋለጥ እንደሚችል ተገልጿል። ከሦስት መቶ ሺህ በላይ ሰው ደግሞ ሊፈናቀል ይችላል ተብሏል።