በኢትዮጵያ የጎርፍ ስጋት መኖሩ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በክረምቱ ዝናብ ምክንያት በኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊየን በላይ ሰው ለጎርፍ ሊጋለጥ እንደሚችል ተገልጿል። ከሦስት መቶ ሺህ በላይ ሰው ደግሞ ሊፈናቀል ይችላል ተብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5