የኢትዮጵያ የፊልም ሣምንት በለንደን

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው እንደሆነ የሚነገርለት “ሂሩት አባቷ ማነው?” የተሰኘው ፊልም ለመጀመሪያ ጊዜ ከሀገር ውጪ ሊታይ ነው።

ፊልሙ ለዕይታ የሚቀርበው በ2015ቱ የለንደን የኢትዮጵያ ፊልም ሣምንት ላይ ነው።

ከጥቅምት 4/2015 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 6/2015 ዓ.ም የሚካሄደውን የፊልም ሣምንት የሚዳስስ ቅንብር ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።