የነዳጅ ድጎማው መነሳት ጭማሪውን እንዳበዛው ባለ ንብረቶች ገለፁ

Your browser doesn’t support HTML5

በነዳጅ ምርቶች ላይ የተደረገው ሦስተኛ ዙር ጭማሪ መብዛቱን እና የአቅርቦት ችግርም እንዳለ የተሽከርካሪ ባለ ንብረቶች ገለፁ።

የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በበኩሉ ነዳጅን ለመደጎም ከ10 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ሲያደርግ መቆየቱን ገልፆ ይህም በፈጠረው ጫና ድጎማውን ቀስበቀስ ወደተጠቃሚዎች የማስተላለፍ ውሳኔ እንደወሰነ አስታውቋል።