የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች ዛሬ ከቤታቸው መሥራት ጀመሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በየሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶቹ በወጡ ደንቦች የተለያዩ የኢትዮጵያ የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች ዛሬ ከቤታቸው መሥራት መጀመራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።