የሰላም ማብሰሪያው መድረክና የድምፃውያኑ አስተያየት

Your browser doesn’t support HTML5

ባሳለፍነው እሁድ የኢትዮጵያንና የኤርትራን የሰላም ማብሰሪያ ዝግጅት ላይ ለመታደም በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተው ነበር። በሚሊኒየም አዳራሽ የሁለቱም ሃገራት መሪዎች የተገኙበትን ዝግጅት ለማድመቅ ወደ አራት መቶ የሚጠጉ የጥበብ ባለሙያዎች ተገኝተውም ነበር።በመድረኩ ከተጋበዙት ድምፃውያን መካከል ቴዎድሮስ ካሳሁንና ሃጫሉ ሁንዴሳ ያስተላለፉት መልዕክት ተከትሎ በርካታ በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን አስተያየቶች ተሰጥተዋል። የተፈጠርው ምን ነበር? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።