ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ የኤርትራ የሥራ ጉብኝታቸውን አጠናቀቁ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በኤርትራ ያደረጉትን የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ዛሬ ተመልሰዋል።