የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተነሣ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ፓርላማ ባለፈው ዓመት በመላ ሀገሪቱ ላይ የጣለውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጀ አንስቷል፡፡ አዋጁ የተጣለው በሀገሪቱ ውስጥ ለወራት የዘለቁ የአመፅ እንቅስቃሴዎች ከተስፋፉ በኋላ ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5