የምርጫው መተላለፍ ጸደቀ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ2012 ሃገርቀፍ ምርጫ መርኃ ግብር ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ አፀደቀው።