ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና "እንደምናሸንፍ እርግጠኛ ነን" ይላሉ ሜይ 20, 2015 ሔኖክ ሰማእግዜር Your browser doesn’t support HTML5 የመድረኩና የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ መሪ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና "እንደምናሸንፍ እርግጠኛ ነን" ይላሉ። ከ2002 ምርጫ ምን የተለየ ተስፋ አይተው እንደሆነ ዘጋቢያችን እስክንድር ፍሬው ጠይቋቸው ነበር።