ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና "እንደምናሸንፍ እርግጠኛ ነን" ይላሉ

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

የመድረኩና የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ መሪ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና "እንደምናሸንፍ እርግጠኛ ነን" ይላሉ። ከ2002 ምርጫ ምን የተለየ ተስፋ አይተው እንደሆነ ዘጋቢያችን እስክንድር ፍሬው ጠይቋቸው ነበር።