የምርጫ 2013 ዘመቻ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ለስድስተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ተዋንያን ሁሉ የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላለፉ። ቦርዱ በህግ የተጣለበትን ግዴታ እና ኃላፊነት እንደሚወጣም ማረጋገጫም ሰጡ። አንዳንድ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የምርጫ ዘመቻውን ጀምረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5