የምርጫ 2013 ዘመቻ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ለስድስተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ተዋንያን ሁሉ የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላለፉ። ቦርዱ በህግ የተጣለበትን ግዴታ እና ኃላፊነት እንደሚወጣም ማረጋገጫም ሰጡ። አንዳንድ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የምርጫ ዘመቻውን ጀምረዋል።