በጊንቦ ክልል ምርጫው ላልተወሰነ ጊዜ ተላልፏል። የሰማያዊ ፓርቲ ምን ይላል?

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

ክንፈ አባተ በከፋ ዞን የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ-መንበርና በጊንቦ ምርጫ ክልል ለተወካዮች ምክር ቤት ተወዳዳሪ የምርጫ ቅስቀሳው የተካሄደው በገዢው ፓርቲ ደጋፊዎች አስገዳጅነት መሆኑን ይናገራሉ። በክልሉ ምርጫው ላልተወሰነ ጊዜ መተላለፉም ህግን የጣሰ ነው ብለዋል።