የኢትዮጵያ ምርጫ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ፓርላማ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምርጫ ጊዜውን ለማራዘም ለቀረበው ጥያቄ የሕገመንግሥት ትርጉም እንዲሰጠው በአብላጫ ድምፅ ወሰነ።