የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው የምርጫ ክልል ካርታ ጉዳይ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው የምርጫ ክልል ካርታ የክልሎች አስተዳደራዊ ካርታ ከሚሰጠው አገልግሎት የተለየ ነው ብለዋል የቦርዱ ሰብሳቢ - ወ/ት ብርቱካን ሚዲቅሳ።