ድምጽ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው የምርጫ ክልል ካርታ ጉዳይ ማርች 16, 2020 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው የምርጫ ክልል ካርታ የክልሎች አስተዳደራዊ ካርታ ከሚሰጠው አገልግሎት የተለየ ነው ብለዋል የቦርዱ ሰብሳቢ - ወ/ት ብርቱካን ሚዲቅሳ።