ብልፅግና ፓርቲ ማሸነፉ ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ዛሬ፤ ሐምሌ 3/2013 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው ውጤት መሠረት ከ436 የተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች፣ ገዥው ብልፅግና ፓርቲ 410ሩን አሸንፏል። ተቃዋሚ ፓርቲዎች በድምሩ 13 መቀመጫዎችን ማሸነፋቸው የተገለፀ ሲሆን በሦስት የምርጫ ክልሎች ድጋሚ ቆጠራ እንደሚካሄድ ተገልጿል።