የኢትዮጵያ ምርጫ በጊዜው እንዲካሄድ ኢሕአዴግ አቋም ይዟል
Your browser doesn’t support HTML5
የፊታችን 2012 ዓ.ም መገባደጃ ላይ እንደሚካሄድ የሚጠበቀው የኢትዮጵያ አጠቃላይ ምርጫ በሕገመንግሥቱ በተቀረፀው ማዕቀፍና ጊዜ እንዲካሄድ የገዥው ኢሕአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አቋም መያዙ ተገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5