መጭው ምርጫና ፓርቲዎች

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የቆረጠው የምርጫ ቀን እንዲተላለፍ በአብላጫ ድምፅ መስማማቱን የፖለቲካ ፓርቲዎ የጋራ ምክር ቤት አስታውቋል።ያለፈው ዐርብ በተካሄደው የምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ ከሃምሣ ያላነሱ ፓርቲዎች ተሳትፈዋል።