ድምጽ የኢትዮጵያ ምርጫ መቼ እንደሚካሄድ ተወሰነ ዲሴምበር 25, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 ግንቦት 28/2013 ዓ.ም የስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምጽ የሚሰጥበት ቀን እንደሚሆን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ባወጣው ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አደረገ።