ድምጽ ዶ/ር ቀነዓ ያደታ በወቅታዊ ጉዳይ ኖቬምበር 11, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ ጦር የማንንም የውጭ ኃይል ድጋፍ ሳይፈልግ የህወሓትን የጥፋት ቡድን የመደምሰስ ቁመና አለው ሲሉ የመከላከያ ሚኒሰትር ዶ/ር ቀነዓ ያደታ ተናግረዋል።