የአርቲስት የሃጫሉ ግድያን ተከትሎ ሲካሄድ የነበረው ምርመራ ተጠናቀ

Your browser doesn’t support HTML5

የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በተፈጸሙ ወንጀሎች ዙሪያ ሲካሄድ የነበረው ምርመራ መጠናቀቁን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ።