አዲስ አበባ —
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በኦነግ አባልነት ተጠርጥረው ክሥ በተመሠረተባቸው ደቻሣ ዊርቱ፣ ጌቱ ሳቀታ እና ዓለሙ ተሾመን ጨምሮ በ21 ሰዎች ላይ የጥፋተኝነት ብይን አሣለፈ፤ አንድ ተከሣሽ በነፃ አሰናብቷል፡፡
ችሎቱ ለፍርድ ተለዋጭ ቀጠሮ ለሐምሌ 30/2005 ዓ.ም ሰጥቷል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በኦነግ አባልነት ተጠርጥረው ክሥ በተመሠረተባቸው ደቻሣ ዊርቱ፣ ጌቱ ሳቀታ እና ዓለሙ ተሾመን ጨምሮ በ21 ሰዎች ላይ የጥፋተኝነት ብይን አሣለፈ፤ አንድ ተከሣሽ በነፃ አሰናብቷል፡፡
ችሎቱ ለፍርድ ተለዋጭ ቀጠሮ ለሐምሌ 30/2005 ዓ.ም ሰጥቷል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ፡፡