የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኦነግ አባልነት በተከሰሱ ላይ ብይን ሰጠ

  • መለስካቸው አምሃ

ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት





Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኦነግ አባልነት በተከሰሱ ላይ ብይን ሰጠ


የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በኦነግ አባልነት ተጠርጥረው ክሥ በተመሠረተባቸው ደቻሣ ዊርቱ፣ ጌቱ ሳቀታ እና ዓለሙ ተሾመን ጨምሮ በ21 ሰዎች ላይ የጥፋተኝነት ብይን አሣለፈ፤ አንድ ተከሣሽ በነፃ አሰናብቷል፡፡

ችሎቱ ለፍርድ ተለዋጭ ቀጠሮ ለሐምሌ 30/2005 ዓ.ም ሰጥቷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ፡፡