የአቶ ኤልያስ ገብሩ የፍ/ቤት ውሎ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 8ኛ ፍትሃ ብሄር ችሎት የአቶ ኤልያስ ገብሩ አካልን ነፃ የማድረግ አቤቱታ ውድቅ አደረገ፡፡