ፖሊስ በአቶ በቀለ ገርባ ላይ የጀመረውን የምርመራ መዝገብ አደራጅቶ መጨረሱን አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ፖሊስ በአቶ በቀለ ገርባ ላይ የጀመረውን የምርመራ መዝገብ አደራጅቶ መጨረሱን ለፍርድ ቤት ገልጾ ተለዋጭ ትዕዛዝ ጠየቋል።