በሙስና የተጠረጠሩትን ምርመራ ፖሊስ አልጨረሰም

  • መለስካቸው አምሃ

ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን





Your browser doesn’t support HTML5

በሙስና የተጠረጠሩትን ምርመራ ፖሊስ አልጨረሰም


በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በእሥር ላይ በሚገኙት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የቀድሞ ኃላፊዎችና ነጋዴዎች ላይ ሁለት መቶ ሰላሣ ምስክሮችን ማሰባሰቡን መርማሪው ቡድን አስታወቀ።

ተጠርጣሪዎቹ የዋስ መብታቸው እንዲከበር ቢጠይቁም ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ የአሥራ አራት ቀን የጊዜ ቀጠሮ ለመርማሪው ቡድን ፈቅዷል።

ከአዲስ አበባ መለስካቸው አምኃ ዝርዝር አለው፤ ያዳምጡት፡፡