አዲስ አበባ —
የቀድሞው የኢትዮጵያ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና ምክትላቸው የነበሩት አቶ ገብረዋሕድ ወልደጊዮርጊስ የእምነት ክህደት ቃላቸውን ለማሰማት ተጨማሪ ቀን እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡
በአንደኛው የክሥ መዝገብ ላይ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ብይን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ለተወሰነ ጊዜ አግዶታል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የቀድሞው የኢትዮጵያ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና ምክትላቸው የነበሩት አቶ ገብረዋሕድ ወልደጊዮርጊስ የእምነት ክህደት ቃላቸውን ለማሰማት ተጨማሪ ቀን እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡
በአንደኛው የክሥ መዝገብ ላይ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ብይን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ለተወሰነ ጊዜ አግዶታል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡