ኮሮናቫይረስ እስካሁን ኢትዮጵያ ውስጥ የለም

  • ቪኦኤ ዜና

EPHI

በጥርጣሬ ወደ ደቡብ አፍሪካ ተልከው የነበሩ ናሙናዎች ውጤት ዛሬ ከሰዓት በኋላ መመለሱንና ኢትዮጵያ ውስጥ እስካሁን የኮሮናቫይረስ አጋጣሚ አለመታየቱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክትር ዶ/ር ኤባ አባተ ማምሻውን ለቪኦኤ ገልፀዋል።

ብሄራዊውን ምላሽ የሚያስተባብረውን የማኅበረሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ኃላፊ የሰጡትን የመጨረሻ ማብራሪያ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኮሮናቫይረስ እስካሁን ኢትዮጵያ ውስጥ የለም