ህግ የማስከበር ዘመቻ ፍፃሚውን ሊያገኝ ደርሷል ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል እያካሄደ እንዳለ የሚገልፀው የህግ ማስከበር ዘመቻ ፍፃሜውን ሊያገኝ መዳረሱን አስታወቀ።