ድምጽ ህግ የማስከበር ዘመቻ ፍፃሚውን ሊያገኝ ደርሷል ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ ኖቬምበር 26, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ መንግሥት በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል እያካሄደ እንዳለ የሚገልፀው የህግ ማስከበር ዘመቻ ፍፃሜውን ሊያገኝ መዳረሱን አስታወቀ።