ድምጽ የሐረር መብራት ኃይል ሱቆች ዳግም አገልግሎት ጀመሩ ኦገስት 09, 2019 አዲስ ቸኮል Your browser doesn’t support HTML5 ከወር በፊት በተነሳ ድንገተኛ ቃጠሎ ወድመው የነበሩ የሐረር ከተማ መብራት ኃይል ሜዳ የንግድ መደብሮች እንደገና ተሠርተው ሥራ መጀመራቸውን የክልሉ መንግሥት አስታውቋል።