ማኅበራዊ ኃላፊነታቸውን በማይወጡ ሚዲያዎች መንግሥት ዕርምጃ ይወስዳል ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

ማኅበራዊ ኃላፊነታቸውን በማይወጡ ሚዲያዎች ላይ መንግሥት ዕርምጃ መውሰድ አለበት ሲሉ አንዳንድ የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ።