የሰማያዊ ፓርቲ አቤቱታ

  • መለስካቸው አምሃ

ሰማያዊ ፓርቲ

Your browser doesn’t support HTML5

የሰማያዊ ፓርቲ አቤቱታ

ሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው ዓርብ ፖሊስ ፈፅሞብኛል ባለው ሕገወጥ ድርጊት አንድ አባሉ ከፍተኛ ድብደባና የአካል ጉዳት እንደደረሰበት ገልጿል፡፡

ለሕዝበ-ሙስሊሙ ጥያቄዎችም ተገቢና ሕገመንግሥታዊ ምላሽ እንዲሰጥም ጠይቋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡