አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
የሰማያዊ ፓርቲ አቤቱታ
ሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው ዓርብ ፖሊስ ፈፅሞብኛል ባለው ሕገወጥ ድርጊት አንድ አባሉ ከፍተኛ ድብደባና የአካል ጉዳት እንደደረሰበት ገልጿል፡፡
ለሕዝበ-ሙስሊሙ ጥያቄዎችም ተገቢና ሕገመንግሥታዊ ምላሽ እንዲሰጥም ጠይቋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡