አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
ሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው ዓርብ ፖሊስ ፈፅሞብኛል ባለው ሕገወጥ ድርጊት አንድ አባሉ ከፍተኛ ድብደባና የአካል ጉዳት እንደደረሰበት ገልጿል፡፡
ለሕዝበ-ሙስሊሙ ጥያቄዎችም ተገቢና ሕገመንግሥታዊ ምላሽ እንዲሰጥም ጠይቋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው ዓርብ ፖሊስ ፈፅሞብኛል ባለው ሕገወጥ ድርጊት አንድ አባሉ ከፍተኛ ድብደባና የአካል ጉዳት እንደደረሰበት ገልጿል፡፡
ለሕዝበ-ሙስሊሙ ጥያቄዎችም ተገቢና ሕገመንግሥታዊ ምላሽ እንዲሰጥም ጠይቋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡