Your browser doesn’t support HTML5
ቢል ጌትስ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊሸለሙ ነው
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለትልቁ የዓለማችን ባለ ጸጋ ቢል ጌትስ የክብር ድግሪ ሊሸልም ነው።
በኢትዮጵያ ባለፉት አስራ አምስት ዓመታት ለታየው የህጻናት ሞት መቀነስና አገሪቱ በጤና ዘርፋ ላሳየችዉ ማሻሻል የሚሊንዳ ጌትስ ድርጅት አስተዋጽኦ የላቀ መሆኑ ተዘግቧል።
Your browser doesn’t support HTML5
ቢል ጌትስ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊሸለሙ ነው
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለትልቁ የዓለማችን ባለ ጸጋ ቢል ጌትስ የክብር ድግሪ ሊሸልም ነው።
በኢትዮጵያ ባለፉት አስራ አምስት ዓመታት ለታየው የህጻናት ሞት መቀነስና አገሪቱ በጤና ዘርፋ ላሳየችዉ ማሻሻል የሚሊንዳ ጌትስ ድርጅት አስተዋጽኦ የላቀ መሆኑ ተዘግቧል።