ቢል ጌትስ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊሸለሙ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ቢል ጌትስ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊሸለሙ ነው

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለትልቁ የዓለማችን ባለ ጸጋ ቢል ጌትስ የክብር ድግሪ ሊሸልም ነው።

በኢትዮጵያ ባለፉት አስራ አምስት ዓመታት ለታየው የህጻናት ሞት መቀነስና አገሪቱ በጤና ዘርፋ ላሳየችዉ ማሻሻል የሚሊንዳ ጌትስ ድርጅት አስተዋጽኦ የላቀ መሆኑ ተዘግቧል።