“እኔ መቼም የኦነግ አባል ሆኜ አላውቅም ” አቶ በቀለ ገርባ

  • ሰሎሞን ክፍሌ
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ዋና ጸሐፊ የነበሩት አቶ በቀለ ገርባ ከአራት ዓመታት በላይ ታሥረው ከቆዩ በኹዋላ በቅርቡ ተፈትተዋል።

የኦሮሞ ፌዴራሊስት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ዋና ጸሐፊ የነበሩት አቶ በቀለ ገርባ ከአራት ዓመታት በላይ ታሥረው ከቆዩ በኹዋላ በቅርቡ ተፈትተዋል። የተፈቱትም የተፈረደባቸውን የእሥራት ዘመን ጨርሰው ነው ተብሏል። በወቅቱ አብረዋቸው የታሠሩት የኦሮሞ ሕዝብ ኮንግሬስ አመራር አባል አቶ ኦልባና ሌሊሣ ግን አሁንም በወህኒ ቤት እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል።

አቶ በቀለ ወደ ቀድሞ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋ መምህርነት ሥራቸው የመመለስ እቅድ እንዳላቸውና ሁኔታዎች እስኪለወጡ ድረስ በፖለቲካው ዓለም ውስጥ እንደሚቆዩም አረጋግጠዋል።

ስለ ግንቦቱ የኢትዮጵያ ምርጫና ስለ ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ የኢትዮጵያ ጉብኝት ተጠይቀውም መልሰዋል።

Your browser doesn’t support HTML5

“እኔ መቼም የኦነግ አባል ሆኜ አላውቅም ” አቶ በቀለ ገርባ