ድምጽ የኦሮምያ ብልፅግና ፓርቲ ውሳኔዎች ኦገስት 10, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የኦሮምያ ብልፅግና ፓርቲ ሦስት አባላቱን ከማዕከላዊ ኮሚቴው ለጊዜው ማገዱን አሳውቋል። “የህግ የበላይነትን ያለአንዳች ልዩነት ተግባራዊ ማድረግ አንዱ ትልቅ ውሣኔ ነው” ብለዋል የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ።