የኦሮምያ ብልፅግና ፓርቲ ውሳኔዎች

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮምያ ብልፅግና ፓርቲ ሦስት አባላቱን ከማዕከላዊ ኮሚቴው ለጊዜው ማገዱን አሳውቋል። “የህግ የበላይነትን ያለአንዳች ልዩነት ተግባራዊ ማድረግ አንዱ ትልቅ ውሣኔ ነው” ብለዋል የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ።