ምሥራቅና ምዕራብ ኦሮምያ - ሰዎች ሞተዋል፤ የተያዙም አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
የሃጫሉ ሁንዴሳ ሞት ከቀሰቀሰው ተቃውሞ በኋላ ምሥራቅ ኦሮምያ ውስጥ ብዙ ሰው በፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር እየዋለ መሆኑ ተነግሯል።
Your browser doesn’t support HTML5