ቪድዮ አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ ኦክቶበር 25, 2018 Your browser doesn’t support HTML5 አምባሳደር ሳህለወርቅ በሁለተኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የጋራ ስብሰባ ላይ ነው ዛሬ በኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሴት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት በመሆን የተሾሙት። አስተያየቶችን ይዩ