የኢትዮጵያና ኤርትራ ሕዝቦች አዲስ ዓመትን በጋራ አከበሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ዛላንበሳ አካባቢ፣ የሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች አዲስ ዓመትን በጋራ አከበሩ፡፡ ለሀያ ዓመታት ተለያይተው የነበሩ ቤተሰቦችም ተገናኝተዋል።