የኢትዮጵያና ኤርትራ ነጋዴዎች - በአስመራ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያና የኤርትራ ነጋዴዎች አስመራ ውስጥ አዲስ በተሰጣቸው ጊዜያዊ መገበያያ "መነሃሪያ" ተብሎ በሚጠራ ሥፍራ ሸቀጦቻቸውን ለገበያተኞች ያቀርባሉ፡፡